ሐበሻ) ዘማሪ ዲ/ን ትዝታው ሳሙኤል፣ ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን እና ዘማሪት ዘርፌ ከበደ ከወራት በፊት
ያወጡት አዲስ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መዝሙር ሲዲና ካሴት በመላው ኢትዮጵያ እየተደመጠ ሲሆን በተለይ የዘማሪት
ዘርፌ ከበደ “አለው ነገር እግዚአብሄር እንዲህ አብዝቶ ዝም ካለ” የሚለው መዝሙርን ከወቅታዊ የቤ/ክ ሁኔታ ጋር
ይያያዛል በሚል በርከት ያሉ ሰዎች ስሜታቸውን በዚህ መዝሙር እየገለጹ እንደሚገኙ የዘ-ሐበሻ የኢትዮጵያ ዘጋቢዎች
አስታወቁ። እንደ ዘጋቢዎቻችን ገለጻ ከሆነ በሕዝብ ማመላለሻ ታክሲዎችና በየቦታው ሕዝቡ ይህን መዝሙር
እየደጋገመ እንደሚከፍትና ከወቅታዊው ሁኔታ ጋር በማያያዝ ይነጋገርበታል። አነጋጋሪው የዘማሪት ዘርፌ ከበደ
መዝሙር ከነግጥሙ ይኸው፦
No comments:
Post a Comment