ለዘ-ሐበሻ
የደረሰው መረጃ እንደሚያመለክተው በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውና ብዙዎች ሲጠይቁት የነበረው “ፓትርያርክ አቡነ መርቆርዮስ ይናገሩ” በመጨረሻም ምላሽ አገኘ:: ፓትርያርኩ በወቅታዊ ጉዳዮች ሁሉ ዙሪያ ተናግረዋል:: በቪድዮ ለኢሳት ቲቪ ልከዋል::አሁን የሚጠበቀው ኢሳት የፓትርያርክ መርቆርዮስን ቪድዮ እስከሚለቀው ነው:: ዘ-ሐበሻ ቪድዮው እንደደረሳት ታስተናግዳለች።
:::
No comments:
Post a Comment