Pages

Aug 8, 2013

ሰበር ዜና ! የፌደራል ፕሊስ እርምጃ እየወሰደ ነው !!

ድምፃችን ይሰማ

Ethiopian Muslims Ethiopian Muslims
እስከ አሁን ባለው መረጃ በአዲስ አበባ፣ በወልቂጤ፣ በደሴ፣ በአዳማ፣…የመንግስት ታጣቂዎች የዒድ ክብረ በዓልን ለመፈጸም የወጡ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ከፍተኛ ኃይል የተቀላቀለበት ድብደባ ፈጽመዋል፡፡ መንግስት ለኢትዮጵያውያን ሙስሊም ዜጎቹ ያለውን ከልክ ያለፈ ጥላቻ በዛሬውም በኢድ በዓል ቀን አሳይቷል፡፡


ፖሊስ ብሔራዊ ቲያትር አካባቢ ያሉ ሰላማዊ ዜጎች ላይ ጥቃት ለመፈጸም ሲንደረደር

በፌዴራል ፖሊሶች አረመኔያዊ ድብደባ የተፈጸመባቸው አረጋዊ በነፍስ ውጪ ግቢ ላይ፡፡ እኒህም ግለሰብ አሸባሪ ናቸው? ምስሉ የተነሳው አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ነው፡፡


No comments:

Post a Comment

Total Pageviews

Translate