Pages

Apr 30, 2013

ሁሉም ሰው ሊያየው የሚገባ ነገር ትግራያኒያን ወደ ኢትዮጵያ መግባት እንደማንችል ሲነግሩን Tigrays insulting Ethiopians

Tigres are telling us that we Ethiopians can enter Ethiopia or live in Ethiopia at their will?????.....mmmmmm...yes, I am the Amara-Oromo-Gurage, my parents MADE ETHIOPIA, now the bantu race Tigres (central African-Sudan immigrants to Ethiopia) are tell us we do not have any right in Ethiopia .himmmmm ;) DENQORO TIGRE HULA, Ayit mot siyamrat ye dimet afincha tashetalech...!

Ethiopians are now aweknening from the deep sleep.....! We will consider weather Tigres can hold Ethiopian passport anymore!

ዜና ብስጭት፤ አቡነ ጴጥሮስን ጨክነው ሀሙስ ሊያነሷቸው ነው፡፡


922915_10151533427118930_1195238247_nለአመታት የፒያሳ ግርማ ሆነው የቆዩትእምቢ ባዩ አርበኛው አቡን ከነገ በስተያ ሀሙስ “ለቀላል ባቡር መንገድ ዝርጋታ” ተብሎ ሊነሱ መሆኑን ሸገር ራዲዮ ጣቢያ ነገረን፡፡
ቀጥሎ የኔ ብስጭታዊ ወሬ ይቀጥላል፤
…አንድ የተለከፈ መንገድ ቀያሽ ካላጣው ቦታ ለቅኝ ገዢዎች አልንበረከክም ብለው መስዋት የሆኑትን  አባትን ሀውልት “ካላፈረስኩ ባቡር መንገድ መዘርጋት አልችልም” ብሎ በቀየሰው መሰረት የአቡኑ ሀውልት መፍረስ እርግጥ ሆኗል፡፡
በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ “አቡን” ሆነው በትምህርተ ጥቅስ ውስጥ “ለተሰዉት” “አቡነ” መለስ ሀውልት እየተገነባ ባለበት በዚህ ወቅት፣  የእውነተኛው ሰማህት እና የእውነተኛው አቡን ሀውልት ይፍረስ መባሉ ብዙዎችን ሲያበሳጭ ሰንብቷል፡፡
አፍራሽ ግብረ ሀይሉ ሀውልቱ ከፈረሰ በኋላ በቦታው ተመልሶ ይተከላል ቢልም ንግግሩን በጥርጣሬ የሚያዩት ብዙዎች ናቸው ከብዙዎቹ ውስጥ አንዱም እኔ ነኝ!
ነገሮች ግድ በሚሏቸው ሀገራት መንገድ በሚቀየስ ጊዜ ታሪካዊ ሀውልቶችን ይቅርና የዕድሜ ባለፀጋ ዛፎችን እንኳ ላለመጉዳት ጥረት ሲደረግ አይተን አቡነ ጴጥሮስን ካላፈርስኩ መንገድ አልሰራም የሚለው መሀንዲስ በተለይ ጣሊያናዊ ካልሆነ፤  ከአቡኑ ጋር ምን እንዳቀያየመው ወደፊት የሚጣራ ይሆናል፡፡
እኔ ደግሞ ረስተውት መስሎኝ ነበርኮ… ለካስ ሰዎቻችን መገንባት እንጂ ማፈረስ አይረሱምና!
ለማስታወስ ያህል፤
ባለፈው ወቅት በጣሊያን የግራዚያኔን ሀውልት መሰራት ተቃወሙ  ሰልፍ ያደረጉ ኢትዮጵያውን በገዛ መንግስታቸው ምን ሲደረግ ግራዚያኔን  ተቃወማችሁ… ተብለው ታስረው ነበር፡፡ ይሄንን አስታውሰን የአቡኑን መፍረስ አይተን ብስጭት ይነሰን….!?

Apr 25, 2013

እኒህ ሰውዬ እንኳን ተፈጠሩ እንኳንም ኖሩ!


379831_654719927888342_925324696_nዛሬ የፕሮፌሰር መስፍን የልደት ቀን ነው፡፡ ከልደታት በአንዱ በዓላቸው ላይ ከወዳጆቼ ጋር ሆነን ቤታቸው ድረስ በመሄድ አክብረን ነበር፡፡
በዛን ወቅት ከነበሩት መካከል ዛሬ በእስር ላይ የምትገኘው ርዮት አለሙ፤ (እንደውም፤ እርሷን የተዋወቅኋትም የዛኔ ነበር መሰለኝ፤ አስታውሳለሁ ወደ መንፈሳዊነት የሚጠጋ አንድ ጽሁፍ አንብባልን ነበር፤ ጽሁፉ መንግስታችን መቅስፍትነቱን ትቶ በመንግስትነት እንዲቀጥል በዘዴ በዘዴ የሚመክር ነበር፡፡
ፕሮፍም ለርዮት አለሙ አስተያየት ሲሰጡ “መጽሀፍ ቅዱሱን ደህና አድርገሽ ጠጥተሸው የለም እንዴ…” ሲሏት አስታውሳለሁ፡፡ በዕለቱ ከነበሩት መካከል፤ ሌላ የእኔ ወዳጅ ደራሲ እና ገጣሚ ዳዊት ፀጋዬም ነበር፡፡ የማይረሳኝ፤ በፕሮፍ ሁለንተናዊ ነገር ሲደነቅ ሲደነቅ ሲደነቅ ነበር፡፡ የፕሮፍን መንፈሳዊ እና አካላዊ  ጥንካሬ አይቶ የማይደንቀው ማን አለ… ?
…ሌላ፤  እኔን ራሴን ወደ ፕሮፍ ቤት እንድሄድ የጋበዘኝ ወጣቱ ፖለቲከኛ አርዓያ ጌታቸው ነበር፡፡ የዛን ዕለት የልደት ዝግጅቱን ካዘጋጁት ዋነኛው እርሱ ነበር፡፡
ከአርአያ ጋር ሌላም ጊዜ እየተቀጣጠርን በተደጋጋሚ የፕሮፍን ምክር ኮምኩመናል፡፡ ሌሎችም በርካታ ወጣት ፀሀፊያን እና ፖለቲከኞች እንዲሁም መደበኛ ነዋሪዎች በፕሮፍ ልደት ላይ ተገኝተዋል፡፡ አብዛኛዎቹ በልደታቸው ብቻ ሳይሆን ከልደታ እስከ ልደታ አዘውትረው ፕሮፍ ቤት የሚመላለሱ ናቸው፡፡
ፕሮፌሰር ቤት የማይወጋ ጉዳይ የለም፡፡ በተለይ ግን ስለ ሀገር፣ ስለ ሰብዓዊ መብት፣ ስለ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ስለ ህዝቡ፣ ስለ ወቅታዊ ሁኔታዎች ስለ ወዘተ. ይወጋል ይወጋል ይወጋል… ይሄንን የለመደ ሰው ፒያሳ ከደረሰ ፕሮፍ ቤት ሂድ ሂድ ያሰኘዋል፡፡ ሄዶም ዩኒቨርስቲዎቻችን በአመታት የማያስጨብጡትን እውቀት ከፕሮፍ ቤት በአንድ ቀን ውስጥ ዘገን አድርጎ ይወጣል፡፡
ፕሮፌሰር መስፍን ለዛች ሀገር በጣም የሚያስፈልጉ ሰው ናቸው፡፡ በተለይ ምክራቸውን የሚሰማ ሰምቶም ከልቡ የሚጽፈው ሰው ቢገኝ እንዴት መልካም ይሆን ነበር፡፡
በዛን ሰሞን ጋዜጠኛ ርዮት አለሙ እና ውብሸት ታዬ መታሰራቸውን ሰምተን በድብርት ስሜት ፕሮፍ ቤት ሄደን ነበር፡፡ ከሁሉ በላይ እነ ውብሸት ሲታሰሩ መንግስት “የቴሌ እና የመብራት ሃይል ተቋማትን ሊያፈርሱ ሲሉ ደርስኩባቸው” ሲል የሰጠው መግለጫ አስገርሞናል፡፡  ፕሮፌሰር ግን ይሄ የሚያሳየው መንግሰት ጨርቁን ጥሎ ማበዱን ነው ብለው ነገሩን…
እኛም መንግስታችን ከእብደቱ ይድን ዘንድ ፀሎት ጀመርን ግና ጭራሽ ባሰበት… እነ አቶ አንዷለም አራጌ እስክንድር ነጋ ጋሽ ደበበ ሳይቀር መታሰራቸውን ድጋሚ ሰማን… ይሄን ጊዜ ፕሮፍን አማከርናቸው… “መንግስት እንግዲህ የተነፈሰውን ሁሉ የሚያስር ከሆነ መፍትሄው ምንድነው…” አልናቸው… ፕሮፍም አሉን፤ “መፍትሄው አሁንም አሁንም መታሰር ነው! …ለውጥ ያለው እስር ውስጥ ነው!” አሉን፡፡ እውነት ብለዋል…  እኛ  አልሰማ ብለን ከሀገር ወጥተናል እንጂ ለውጡ ያለው እስር ቤት ውስጥ ነው፡፡
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም አሁንም ሳይታክቱ እኛንም መንግስትንም እየመከሩ ነው፡፡ ስለዚህም እንላለን እኒህ ሰውዬ እንኳንም ተፈጠሩ፣ እንኳንም ኖሩ፣ እንኳንም መከሩ… ብዙ ዘመንም ይኑሩ!  አሜን!

ኢቲቪ ዜና ደግሞ እንደዚህ አለ የከሸፈዉን ቦንድ ሽያጭ የተሳካ ገቢ ማሰባሰቢያ በኖርዌይ ስታቫንገር አድረኩ አለ

አማራ ኦሮሞ  ሙስሊም ክርስቲያኑ ባንድ ላይ ተባብረው መብራት ላይ ጨከኑ ኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች በኖርዌይ ስታቫንገር ከተማ የአባይን ቦንድ ለመሽጥ የመጡትን ወያኔዎች አባረው ወያኔ ያዘጋጀው አዳራሽ ውስጥ ተስብሰበው በሃገራችን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ
ተወያይተዋል ቦንድ ለመሽጥ የመጣችው አምባሳደር መብራት በየነ ንግግር ስትጀምር ስለታሰሩትና ስለተፈናቀሉት ወገኖቻችን በመጀመሪያ ጥያቄችንን መልሽልን በማለት ወጥረው ያዝዋት ውጥረቱም ተበብሶ አምባሳደሯ  ውርደቷን ተከናንባ ከነጀሌዎቿ  በፖሊስ ሃይል  አፍረው ተመልሰዋል ይሄ የኔ ዜና ነው ።ኢቲቪ ዜና ደግሞ  እንደዚህ አለ በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል75 ሺ የኖርዌይ ክሮነር /ሩብ ሚሊዮን ብር/  ቦንድ መግዛታቸውን በስቶክሆልም የኢፌዲሪ ቆ/ጀ/ፅ/ቤት አስታወቀ ፅህፈትቤቱ እንደገለፀው በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያ በተለያየ ሽፋን የተሰባሰቡ ፀረሰላምና ፀረ ልማት ሃይሎች ያቀነባበሩት የተቃውሞ ሰልፍ ሳይገድባቸው ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል ቦንድ በመግዛትለአገራቸው ልማት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር አስመስክረዋል ብሏል፡፡ you can see truth norwigian media

በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 75 ሺ የኖርዌይ ክሮነር/ሩብ ሚሊዮን ብር/  ቦንድ መግዛታቸውን በስቶክሆልም የኢፌዲሪ ቆ/ጀ/ፅ/ቤት አስታወቀ፡፡
ፅህፈት ቤቱ እንደገለፀው በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያ በተለያየ ሽፋን የተሰባሰቡ ፀረ ሰላምና ፀረ ልማት ሃይሎች ያቀነባበሩት የተቃውሞ ሰልፍ ሳይገድባቸው ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል ቦንድ በመግዛት ለአገራቸው ልማት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር አመስክረዋል ብሏል፡etv you can click and watch

Apr 24, 2013

Ethiopia: Jailed hero journalist Woubshet Taye off to Zeway death camp

The Horn Times News 20 April 2013
By Getahune Bekele, South Africa
As the unpopular, corrupt and inefficient minority junta
continues to govern the police state Ethiopia with brute
iron hand, dealing ruthlessly with political prisoners and
jailed journalists whom it blames for causing the late
despot Meles Zenawi’s “ untimely” death; Ethiopian
political prisoners have fallen on hard times filled with
dread and terror.

he former Editor of Awramba Times, Wubeshet Taye is the latest
Prisoner to be sent to Zeway death camp to serve the remaining time of his 14
years sentence away from his family, with the likes of Bekele Gerba, Albana Lelisa
and several others who are already condemned to the notorious facility.
Chained in leg iron and carrying his belongings in tiny bag, hundreds of curios
inmates at Kilinto prison watched the young scribe taken away by more than 20
TPLF soldiers on Tuesday morning April 16 2013.
A friend of the terrorized journalist confirmed to the Horn Times that Woubshet

ye is currently in Zeway, still in leg iron like all political prisoners.
The 2011 trial of Woubshet Taye was at the time described unfair and was way
below the international fair trial standard under the controversial and draconian
anti-terrorism law designed to persecute and silence dissenting voices.
The Horn Times franticly tried to talk to TPLF officials in charge of prison
administration to find out the reason behind sending opposition prisoners
particularly Ethnic Oromos and the Amharas to Zeway during the known malaria
season, but none of them were willing to reply including the office of the man
himself, warlord Berket Simeon

ትንሽ ወሬ፤ የፓርላማ አባል አባላቱ ተደፋፍረዋል!


Untitled-2እኔ የምለው ፓርላማው ውስጥ ግን ጭብጨባ ለምን ቀረ… ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያንን ሁሉ ሰዓት መከራቸውን አይተው ሪፖርት ሲያነቡ ቆይተው አመሰግናለሁ… ብለው ሲጨርሱ በጭብጨባ አባላቱ ምስጋናቸውን ቢቀበሏቸው፤ በአፀፋውም ቢያመሰግኗቸው ምን አለበት…?
ትዝ ይላችሁ እንደሆነ ይቺ ህግ የወጣችው ያኔ በ 97 በዛ ተዓምረኛ ወር የቅንጅት አባላት በኢህአዴግ ላይ ዝረራ በፓርላማው ላይ ወረራ የፈጸሙ ዕለት በርካታ የፓርላማ ህጎች ተሸሽለዋል፡፡  አዳዲስ ህጎችም ወጥተው ነበር፡፡ “አንድ የፓርላማ አባል የፓርላማ ህጉ ከሚፈቅደው ውጪ እንቅስቃሴ ሲያደርግ ቢገኝ ከተቀመጠበት ወንበር ፖሊስ አንጠልጥሎ ያስወጣዋል…” የሚል ነገር ሁሉ ነበረበት፡፡ እና በፓርላማ ውስጥ የፈለገ ደስታ ቢነገር ጭብጨባ አይደረግም ተብሎ አዳራሹ የጉባኤ ሳይሆን የሱባኤ እንዲመስል የተደረገው የዛኔ ነበር፡፡ (መሰለኝ)
የሆነው ሆኖ የፓርላማ አባላቱ ተደፋፍረዋል፡፡
ዛሬ በስንት ጊዜዬ ዛሬ ፓርላማውን ብመለከተው አባላቱ ቀላል ተደፋፍረዋል እንዴ… (በእርግጥ እኔም ትንሽ አጋንኛለሁ…) ነገር ግን  ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማሪያም ደሳለኝ ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ አቶ አባ ዱላ ገመዳን ጨምሮ ሌሎች የፓርላማ አባላት ሲያፋሽኩ እና ሲያንሾካሹኩ ማየቴ ሲገርመኝ፤ ወይዘሮ እምዬ ቢተው የተባሉ የፓርላማ አባል ደግሞ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩን፤  እንደ ዋዛ ሚኒስትሩ ብለው ሲጠሯቸው ሰማሁ፡፡
ይቺን ይወዳል የደሳለኝ ልጅ! “ታላቁ” መባል ቢያንሳቸው …ጠቅላይ ሚኒስትር… መባል ደግሞ ሊበዛባቸው ነው እንዴ!?
ከሁሉ ከሁሉ ግን ማፋሸኩም ይሁን፣ ማንሾካሾኩም ምንም አይደል፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ተራ ሚኒስቴር አድርጎ መጥራትም እንግዲህ ምን ደረጋል… ነገር ግን በርካታ የፓርላማ አባላት ድሮ በመለስ ጊዜ እንኳንስ መለስ መጥተው ይቅርና ለተለያዩ “ኮከስ” ስብሰባዎች ላይ የማይቀሩት ሁሉ ዛሬ ከምክር ቤቱ በቀሪ መመዝገባቸው ትልቅ መደፋፈር አይደለምን!

Apr 23, 2013

Breaking News: Ethiopians in Norway Chased TPLF Ambassador

Norway police stopped meeting in Tasta Bydelshus

Source: Aftenbladet
The police came out with three cars and six policemen and stopped a meeting of Tasta bydelshus where the atmosphere was becoming so very irritably among the more than 300 Ethiopian origin attendees.
The 300 attendees were Ethiopian asylum seekers or people with Ethiopian background. The police feared that it would get completely out of control when people in the audience went to the hard verbal confrontation against two representatives from the Ethiopian Embassy in Stockholm who had called for and chaired the meeting.Breaking News: Ethiopians in Norway Chased TPLF Ambassador
The police gave the first message that all protesters to leave the meeting while the two embassy people and their potential supporters can be seated. This denied the attendees protesters, and several feared it would come to an open confrontation between police and people in the audience. Then, specific efforts manager Øyvind Sveinsvoll of Rogaland police to stop the meeting and clear the room.
It was a wise decision, said several of those present protesters. They did not want the two embassy people should be left as “victors” while they were evicted.
- Our goal was to stop the meeting. We managed, says one of them to Eve magazine.
Had to isolate embassy people
The atmosphere was tense that the police chose to isolate the two embassy people from the rest of the participants. TheyBreaking News: Ethiopians in Norway Chased TPLF escorted them out to a private car that carried them away from the area. The 300 attendees were then drop out of the courtroom.
There was general consul at the Ethiopian Embassy, ​​Abay Mebrat Beyene, who would chair the meeting with embassy secretary. The main theme was collecting money in the Ethiopian exile to a very controversial prestige project for the regime in Ethiopia.
Mass demonstrations abroad
The Ethiopian authorities have tried to keep similar “recovery meetings” both in South Africa, Saudi Arabia, the U.S. and Germany, and each time meetings have ended in massive demonstrations against human rights violations in Ethiopia. People imprisoned without trial, free elections are abolished, freedom of speech likewise, newspapers are state controlled and hundreds of journalists imprisoned.
Not voluntary payment
Several took the floor during the meeting and said this was not a voluntary fundraising. Those who did not pay the money, you could expect problems when they contacted the embassy to obtain a passport or ID papers. Gearing up for the Oslo-riot
Saturday’s meeting was the first of its kind in Norway. And exiled Ethiopians came in separate buses from Oslo, others came from Steinkjær, Otta, Stord and Bergen to demonstrate in Tasta bydelshus against the regime in Ethiopia.
28th April, the Ethiopian Embassy in Stockholm holds a similar meeting in Oslo.
- We are going to fill the buses with protesters, said several of those present to Eve magazine.

Apr 17, 2013

“ማሪያም ነኝ” ባዩዋ ተፈረደባት

በአሸናፊ ደምሴ
የፌዴራሉ አቃቤ ህግ የማይገባትን ጥቅም ለማግኘት
በማሰብ በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች በመንቀሳቀስ
ሰዎችን በማታለል “እኔ ማርያም ነኝ፤ እንደኢየሱስም
በጅራፍ ተገርፌያለሁ፤ ከሞትም ተነስቻለሁ፤
የወለድኳቸውንም ልጆች ያገኘሁት በመንፈስ ነው”
ስትልና የዓለም ፍፃሜ ደርሷል በሚል የሰዎችን የግል
ሀብት ለራሷ ስታደርግ ደርሼባታለሁ ሲል ክስ
የመሰርተባት የ34 ዓመቷ ትዕግስት ብርሃኑ ወ/
ጊዮርጊስ፤ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ ወንጀል
ችሎት ፊት ቀርባ ጥፋተኛ ሆና በመገኘቷ በ2 ዓመት
ከ4 ወራት ፅኑ እስራትና በአንድ ሺ ብር የገንዘብ
መቀጮ እንድትቀጣ ሲል ባሳለፍነው ሳምንት ወሰነ።


እንደአቃቤ ህግ የክስ ዝርዝር ከሆነ ግለሰቧ በአራት የተለያዩ ክሶች የተወነጀለች ሲሆን፤ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
“ለሰው ህይወት ማለፍ ሳቢያ ነች” ሲል አቃቤ ህግ ያቀረበውን ክስ ያልተሟላ ነው ሲል ውድቅ ሲያደርገው በተቀሩት
ሶስት ክሶች ግን ጥፋተኛ ነች ብሎ እንድትከላከል ብይን ሰጥቶ ነበር።
ተከሳሿ ጥፋተኛ የተባለችበት አንደኛ ክስ በየካቲትና በመጋቢት ወራት ውስጥ 1999 ዓ.ም የማይገባትን ጥቅም

ለማግኘት አስባ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 21 ልዩ ቦታው ኪዳነምህረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከ300 በላይ
ሰዎችን በመሰብሰብ “እኔ ማርያም ነኝ፤ እንደኢየሱስም በጅራፍ ተገርፌ፤ ከሞትም ተነስቼያለሁ” የሚል የሀሰት ወሬ
በመንዛትና የዓለም ፍፃሜ ደርሷል ንብረት አያስፈልግም በሚል ያላችሁን ንብረት አምጡ ስትል ከተለያዩ የግል
ተበዳዮች ጥሬ ገንዘብና ወርቅ የተቀበለች ሲሆን፤ በአጠቃላይም 40ሺ ብር ለግል ጥቅሟ አውላለች ሲል በክስ መዝገቡ
ያስረዳል።
እንደአቃቤ ህግ ቀጣይ ክስ ደግሞ ተከሳሿ በሰኔ 1 ቀን 1999 ዓ.ም በየካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 16 ልዩ ቦታው
ላምበረት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 50 የሚደርሱ ሰዎችን በመያዝ ወደደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን በመጓዝ ወንጭ
ገዳም ተብሎ ወደሚጠራው መንፈሳዊ ቦታ በመውሰድ በፆምና ፀሎት ሰበብ አብረዋት የነበሩት ሰዎች ለአምስት ቀናት
ምግብ እንዳይበሉ በማድረግ እንዲዳከሙና ለከፋ ጉዳት እንዲዳረጉ አድርጋለች ሲል በክሱ ያትታል።
በሌላም በኩል ግለሰቧ በጥር 24 ቀን 2003 ዓ.ም በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 11 ልዩ ቦታው ተክለሃይማኖት ቤተ-
ክርስቲያን ቅጥር ውስጥ ወደ 20 የሚጠጉ ህፃናት ልጆችና ሴት ተከታዮቿን በመያዝ፣ “እኔ ማርያም ነኝ፤ ልጆቼን
የወለድኳቸውም በመንፈስ ነው እንጂ ከወንድ ጋር ተኝቼ አይደለም” በማለትና ተከታዮቿም እርሷ ማርያም ነች።
ሞታም ተነስታለች እንዲሁም 40 ቀን ያለምግብ ትፆማለች በማለት ሀሰተኛ ወሬዎችን እንዲነዙ በማድረግ
ስታስተምር እንደነበር ከፖሊስ የምርመራ መዝገብ ደርሶኛል ያለው ዐቃቤ ሕግ፤ በዚህም ምክንያት በቤተ-ክርስቲያኗ
ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ ሌሎች ምዕመናን “ ሀሰት ነገር አትናገሪ” ሲሉ በመቃወማቸው ወደሁከት ውስጥ እንዲገቡ
ያደረገች በመሆኑ በፈፀመችው የሀሰት ወሬዎችን በማውራትና ህዝብን በማነሳሳት ወንጀል ተከሳለች ይላል።
ጉዳዩን ሲመረምረው የቆየው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 6ኛ ወንጀል ችሎትም የዐቃቤ ሕግን ክስ ተከሳሿ
ማስተባበል ባለመቻሏ ጥፋተኛ ሆና አግኝቻታለሁ ሲል፤ መጋቢት 25 ቀን 2005 ዓ.ም በ2 ዓመት ከ4 ወር ፅኑ
እስራትና በ1000 ብር እንድትቀጣ ሲል ወስኖባታል።¾
ምንጭ፡ ሰንደቅ ጋዜጣ

ESAT Tikuret Dr Birhanu Nega April 2013 Ethiopia

THE 2005 GENERAL ELECTION

During the 2005 elections, Berhanu debated Meles Zenawi. Despite the post-election political impasse, CUD met on 20 August and elected Berhanu mayor of Addis Ababa. Dr. Admasu Gebeyehu and Assefa Habtewold were elected Deputy Mayor and Speaker of the city assembly respectively at the same meeting. Had the CUD taken over the task of running the city, Berhanu would have been the first elected mayor in Ethiopia.
However, the October riots led to Berhanu’s imprisonment, along with CUD chairman Hailu Shawul, Professor Mesfin Woldemariam, and Former Senior UN Prosecutor Dr. Yacob Haile-Mariam and other leaders of the CUD, as well as a number of civil rights activists and independent journalists. They were charged with genocide and treason. Amnesty International and the European Union recognized the prisoners as political prisoners and requested immediate and unconditional release. The Ethiopian Supreme Court, however, sentenced all of this group to life sentences. After the intervention of the international community and Ethiopian elderly, majority of the leaders were pardoned after 21 months of prison on 20 July 2007.
While in Kaliti prison, Berhanu wrote and published a book Yenetsanet Goh Siked (“The Dawn of Freedom”), which was published in Kampala, Uganda by MM Publishers in May 2006. The book, over 600 pages long, included an account of his time with the EPRP.
Source: Wikipedia


የግፍ ጽዋ ሲበዛ አያቀረሽም እንዴ? ሉሉ ከበደ


ሉሉ ከበደ

lkebede10@gmail.com
ዋናው የኢትዮጵያ ህዝብ ችግርና መፍትሄ ያልተገኘለት ነገር፤ የህውሀት ገዢ ቡድን፤ አሁን አለማችን ካለችበት የስልጣኔና የአስተሳሰብ እድገት ደረጃ እጅግ ወደ ኋላ በቀረ እምነትና ፍልስፍና ላይ ተጣብቀው በመቅረታቸው፤ የሁሉ ነገር መፍትሄ ጉልበት ብቻ ነው፤ ጡንቻ ብቻ፤ ጡንቻን አፈርጥሞ መገኘት ብቻ ነው። ብለው በመደምደማቸው፤ በምንም መልኩ ለአንድም አይነት የህዝብ ጥያቄ መልስ ለመስጠት አለመዘጋጀታቸው እንዳለ ሆኖ፤ ይዘው ከተነሱት የጥፋት አላማ ጥቂቱን እንኳ በበጎ ነገር ቀይረው የተስፋ የለውጥ ጭላንጭል ማሳየት አለመቻላቸው የሚያስገርምም፤ የሚያስቆጣም፤ ቀጠሮ የማይሰጠው እርምጃ መውድ የሚያስፈልግበት ጊዜ መዘግየቱንም አመላካች ነው።
ሲፈጠሩ ጀምረው እንዳመኑት፤ እንደወሰኑት፤ “አማራ የሚባል ህዝብ ጠላ ነው። ሰው በላ ነው። መጥፋት አለበት። መውደም አለበት” ብለው እንደተነሱ፤ እነሆ ሀያ ሁለት አመት በሽታቸው ጋብ እያለ እያገረሸ፤ ጋብ እያለ እያገረሸ፤ በአርሲ አርባ ጉጉና በበደኖ የጀመሩት በጉራፈርዳ አድርገው ቤኔሻንጉል ጉሙዝ ላይ ደርሰው ህዝቡን በሺዎች እየዘረፉና እየገደሉ በገዛ ምድሩ ላይ ማሳደዳቸውን ቀጥለዋል። ሀያ ሁለት አመት ሊያስቆማቸው የቻለም የሞከረም ሀይል ከኢትዮጵያ ምድር ውስጥ አልተገኘም።
የሆነው ይሁንና ተስፋ የሚፈነጥቁ እንቅስቃሴዎች ገና አሁን መታየት የጀመሩ ይመስላል። ኦነግ የሻእቢያና የወያኔ የባህሪ ወንድም ሆኖ ግማሽ ምእተ አመት ለሚጠጋ ዘመን ዘልቆ ኢቮሉሽንም በሉት ሪቮሉሽን፤ አሁን የደረሰበት የአስተሳሰብ፤ የአቋም ደረጃ እድገቱ ኢትዮጵያንና ህዝቧን የሚወድ ሁሉ የሚመኘው የሚናፍቀው ተስፋ በመሆኑ ይህች ሀገር በሻእቢያና በወያኔ የተማሰው መቃብሯ ለራሳቸው መቀበሪያ ሊሆን መቅረቡን የሚያመለክት ክስተት ነው። በኦሮሞ ህዝብ፤ በአማራ ህዝብ፤ በትግራይ ህዝብ፤ በሌላውም ሁሉ አንድነት የኢትዮጵያ አንድነት ትንሳኤ መባቻው አሁን የደረሰ ይመስላል። ኦነግ ያን ሁሉ ስህተቱን አርሞ፤ “ኢምፓየሪቷ… ኢምፓየሪቷ… ኢምታየሪቷ.. ሚኒሊክ.. ሚኒሊክ.. ሚኒሊክ…” የሚለውን አታካች ትርጉም የለሽ የፕሮፓጋንዳ ለቅሶ ከላንቃው አውጥቶ ጥሎ፤ ኢትዮጵያን ሀገሬ እምዬ ካለ ኢትዮጵያ ዳነች። ኦነግ ላንድነቷ፤ ለሉአላዊነቷ፤ ለድንበሯ እንነሳ ካለ ባፋጣኝ ህዝባዊ ምላሽ ያስፈልገዋል። ተነጣጥሎ ሞት እዚህ ላይ ያበቃል። የህውሀት መቃብር አሁን አፉን ከፍቷል። የህውሀት ጠላትና የጥቃት ኢላማ አማራ ብቻ አይደለም፤ ኦሮሞ፤ ሶማሌ ፤ ራሱ የትግራይ ህዝብ፤ አኝዋኩ… ሁሉም…
የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ምስረታን አስመልክቶ የወጣው ማኒፌስቶ ተስፋ የሞላበት ለመሆኑ ዋቢ አንዲቷን አንቀጽ ላሳያችሁና፤
“ እኛ የኦሮሞ ዲሞክራቲክ ግንባር መስራቾች፤ ለሁሉም የኢትዮጵያ ህዝቦች ፍትህ፤ ነጻነት፤ እኩልነትና የዲሞክራሲ መብት መከበር፤ መታገልን መሰረታዊ አላማው ያደረገ፤ አዲስ የኦሮሞ የፖለቲካ ንቅናቄ መመስረቱን በይፋ እናበስራለን.”……”
“ይህን አዲስ የኦሮሞ የፖለቲካ ንቅናቄ ስንመሰርት፤ መነሻ ያደረግናቸው ግንዛቤዎች አሉ። ከግንዛቤዎቹም አንዱ፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ የብሄር ብሄረሰቦች እስር ቤት የመሆንዋ እውነታ ነው። በዚህ መሰረት ኦሮሞን ጨምሮ በሌሎችም ብሄር ብሄረሰቦች ላይ የሚደርሰው ሰቆቃ፤ ጭቆና፤ አድሎ፤ እንግልት ውርደትና ብዝበዛ ከምን ጊዜውም በላይ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሶ ይገኛል። ይህን እጅግ ዘግናኝ ሁኔታ በህዝቦች የተቀናጀ ትግል እንዲቆም ማድረግ ያስፈልጋል። ይቻላልም። ለሁሉም የሀገሪቱ ህዝቦች ነጻነት እኩልነትና የዲሞክራሲ መብት መከበር መታገል የሚያስችለንን አዲስ የፖለቲካ ንቅናቄ የመሰረትነውም በንዲህ አይነቱ የፖለቲካ ንቅናቄ ስር ተደራጅተን ብንታገል ለሁሉም የሚበጅ ውጤት ማስመዝገብ እንደምንችል እርግጠኛ በመሆን ነው……….”
“…..የኦሮሞ ህዝብ የራሱን እድል በራሱ ለመወሰን የሚያደርገውን ትግል በማስፋት፤ ለሁሉም ህዝቦች ፍትህ፤ ነጻነትና የዲሞክራሲ መብቶች መከበር መታገል የሚያስቸለው እንዲሆን አድርገን የመተርጎም አዲስ አቋም ወስደናል…..”
ይህ ለኢትዮጵያ ህዝብ ታላቅ የምስራች ነው። ኦሮሞ ለኢትዮጵያ የበኩር ልጇ ነው። የቤተሰቡ አንጋፋ ልጅ ነው። አማራ ሁለተኛ ልጅ ነው። ትግሬ ሶስተኛው ነው። እያለ እያለ የተለያየ ብዛት ያላቸው ኢትዮጵያ ሰማንያ አንድ ልጆች አሏት። እዚህ ላይ የምናገረው ስለ ህዝብ ብዛታችን እንጂ ስለ ዜግነታችን አይደለም። ሁላችንም እኩል ኢትዮጵያን ነን። ያ የሞተው የወያኔ የጥፋት መሀንዲስ ያስብ እንደነበረው ወርቅ የምንለው ጨርቅ የምንለው ዘር የለንም። ኢትዮጵያ የወርቅ ህዝብ እናት ነች።
ኢትዮጵያ ማለት ግኡዝ ምድር ነች። ኢትዮጵያ ማለት እግዚአብሔር ሁሉንም አሟልቶ፤ በወንዞች በተራሮች በለምለም አፈር መስኮች በማእድናት በዱር አራዊትና ብርቅዬ አእዋፍት፤ ይህ ቀረው በማይባል ሀብት ከሽኖ ሰማኒያ አንድ ቋንቋ የሚናገር ልዩልዩ ባህል ያለው ጠንካራ ታታሪ ህዝብ ያላት፤ ግን ለመሪ ያልታደለች የተስፋ ምድር ነች። ኢትዮጵያ እንዲህ አድርጋን፤ ኢምፓየሪቷ እንዲህ አርጋን … ሲባል ለራሴ ይገርመኛልም ይነደኛልም። ይህች የተቀደሰች ምድር አይደለችም ልጆቿን የምትበድለው፤ በየጊዜው ወንጀል እየሰሩ፤ ህዝብ እየገደሉ፤ በጠመንጃ አፈሙዝ ስልጣን ላይ የሚወጡ ድኩማን ናቸው። እስቲ የወያኔን መንግስት ከውስጧ አውጡና ኢትዮጵያን ብቻ ተመልከቱ። ምን ይቀራል? ምድርና ህዝብ። ደርግንም እንደዚያው አውጡና ተመልከቱ። ምን ይቀራል? ምድርና ህዝብ። በዚህች ምድር ላይ ለሚኖረው ህዝብ እድል ስጡት። “ይሆነኛል የምትለውን መሪ በየጊዜው እየመረጥክ እራስህን አስተዳድር። የመረጥከው ሰው እርባን ከሌለውና መምራቱን ካላወቀበት እሱን አውርደህ ሌላ ተካ….”
ኦባንግ ሜቶ “ Commitment for a democratic Ethiopia” በሚለው ጽሁፉ ውስጥ አንድ ቦታ ላይ አሳምሮ ያስቀመጠው እንዲህ ይላል “…ማወቅ የሚገባን ነገር ደግሞ አንድም ብሄረሰብ ባንዱ ወይ በሌላ ወቅት ሳይጨቆን የቀረና ተጨቁኛለሁ የማይልም የለም። የሆነው ሆኖ ኢትዮጵያ የሚለው ስምና የኢትዮጵያ ባንዲራ ህዝብን ጨቁነው አያውቁም። ስልጣን ላይ የሚወጡት ጥቂት ልሂቃን የሚያዋቅሩት አንባገነናዊ ስርአት ነው የሚጨቁነን። በዚህች ምድር ላይ እኛ፤.. እነሱ የሚባል ነገር የለም። ሁላችንም አንድ ሕዝብ ነን። ችግሮቻችንን በጨዋ ውይይት መፍታት እስከቻልን ድረስ ሀገሪቱን መበታተን የሚያስፈልገን አይደለም። የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር አሁን ይህን ሊያደርግ ቃል ገብቷል…..”
እሰየሁ ነው። ኦነግ የራስን እድል በራስ መወሰን የሚለውን ጠባብ አስተሳሰብ አስፍቼ ኢትዮጵያውያን በጋራ የሁላችንንም እድል አንድ ላይ እንድንወስን እታገላለሁ ካለ፤ ሁላችንም አብረን ቶሎ መነሳት ይጠበቅብናል። ከንግዲህ ወያኔ እየከፋፈለ የሚያባላው ኢትዮጵያዊ ላይኖር ነው።
ቀደም ሲል በአንዳንድ ዜጎች ዘንድ ያ የሞተው የወያኔ አለቃ ከስልጣን የሚወገድበት ሁኔታ ቢኖር በህውሀት ቡድን ውስጥ ያስተሳሰብ ለውጥ ሊመጣና መንግስቱ የለውጥ አቅጣጫን ሊከተሉ የሚችሉ ለዘብ ያለ አቋም ያላቸው አባላት ከውስጣቸው ብቅ ሊሉ ይችላሉ የሚል ምኞት ነበረ። ይሁንና የጥፋት መሀንዲሱ እስከወዲያኛው ቢወገድም በህይወት የተረፉት የሱ ቫይረስ ተሸካሚዎች ሌጋሲውን፤ ቃሉን፤ እያሉ ያወረሳቸውን የጥፋት ተልኮ እየፈጸሙ ለዘለአለሙ ይህችን ሀገር እየዘረፉና ህዝቧን እየገደሉ ለመቀጠል መቁረ ጣቸው ይታያል።
ይህ የማይለዝብ፤ የማይታጠፍ፤ ለዚህች አገርና ህዝብ ያላቸው ጥላቻና ክፉ ምኞት እየገፋቸው የሚሰሩት አደገኛ ስራ፤ እየባሰ እንደሚሄድ አለቃቸው ከሞተ በኋላም የተረፉት የወያኔ መሪዎች በየጊዜው የሚወስዱት እርምጃ ያስረዳል።
ባለፈ ወር አንድ ኢትዮሚድያ ያወጣው ከመለስ ዜናዊ ቢሮ የሾለከ የሚስጢር ሰነድ ደግሞ ደጋግሞ ላነበበው ሰው ምን አይነት መቀመቅ ውስጥ እንዳለን ምን አይነት ሰዎች እንደሚገዙን እጅግ አጉልቶ የሚያሳይ ነበር። የሙስሊም ወንድሞቻችንን ሰላማዊ ተቃውሞ በተመለከተ ተቃውሞውን ለማምከን የሸረቡት ሴራ ሁሉ በመክሸፉ የተደናገጠው መለስ ዜናዊ ያኔ ብሄራዊ የጸጥታ ቡድኑን ሰብስቦ ምን እንዳደረጉና ለምን ተቃውሞውን ማዳፈን እንዳልተቻለ ሲገመግማቸው፤ ተሰብሳቢዎቹ ሲናገሩ ፖሊሱም ደህንነቱም የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትሩም የሰሩት ስራ ስልጣናቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ህዝብን ወደከፋ አደጋ መግፋት ትክክል ነው ብለው የሚያምኑ ማኪቬሊያን መሆናቸውን ቁልጭ አድርጎ ያሳይ ነበር። ያ ሀላፊነት የጎደለው ተግባር መንግስት ነኝ ከሚል ሀይል የሚጠበቅ ሳይሆን ማናቸውም በአለማችን የሚገኝ የወንጀለኞች ቡድን የሚያደርገው ተግባር ነበር።
ያ ሁሉ የሸረቡት ሴራ ውጤት አለማምጣቱ የኢትዮጵያን ህዝብ ታላቅነት እስከዘለአለሙ ይመሰክራል። የሙስሊም ወንድሞቻችንን ታላቅነት እስከዘለአለሙ ይመሰክራል።
ያን ቀን ሰኔ 15/ 2004 ከምሽቱ 3 ሰአት በቤተመንግስት አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቶ መለስ ዜናዊ መመሪያና ሀላፊነት የሰጣቸው የብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት አባላቱን፤
Meles Zenawi on Ethiopian Muslims
የሙስሊሙን ተቃውሞ ለማምከን ስራ ላይ ያዋሉትን ስልት እንዲያስረዱት ተራ በተራ ይጠያቃል።ዶክተር ሺፈራው የፌዴራሎች ጉዳይ ሚኒስትሩ የሚከተለውን ማብራሪያ ይሰጣል፤ በዋናነት የተከተለው ስልት፤
1. ሁከቱን በመፍጠር ላይ ያሉትን ግለሰቦችና ቡድኖች ከህዝበ ሙስሊሙ እንዲነጠሉ ማድረግ፤( ይህ እንግዲህ አንድ የሆነን ወገን የመነጣጠል የውሸት ፕሮፓጋንዳ ማሰራጨት መሆኑ ነው)
2. ተቃውሞውን በማካሄድ ላይ ባሉት ሙስሊማን ማለትም በህዝቡ መካከል ልዩነት እንዲፈጠር ማድረግ( ይህ እንግዲህ አንድ የሆነ ህዝብ የሚቃረንበትን የሚጋጭበትን ዘዴ ተጠቅሞ ማበጣበጥ ማለት ነው)
ይህንንም በተግባር ለማዋል ዶክተሩ ያደረገውን ነገር ሲናገር፤ከማስታወቂያ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ከፍተኛ የፕሮፓጋንዳ ስራ መስራቱን ሲያስረዳ፤
1.የተቃውሞውን እንቅስቃሴ ጥቂት ጸረ ሰላምና ጸረልማት ሀይሎች ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳቸውን ለማስፈጸም የፈጠሩት እንጂ ሀዝበ ሙስሊሙን የሚወክል አለመሆኑን ለማሳመን መሞከሩን፤
2. በመፍትሄ አፈላላጊው ኮሚቴ እና በህዝበ ሙስሊሙ መካከል ልዩነትና ጥርጣሬን ለመፍጠር ልዩ ልዩ ስራ መስራቱን፤
3. በኮሚቴው አባላት ላይ የስነልቦና ጫና ለመፍጠርና በፍቃዳቸው ኮሚቴውን ጥለው እንዲወጡ ለማድረግ መሞከሩን፤(ይህ እንግዲህ እስረኞቹ በፖሊስ ቁጥጥር ስር እንዲሰቃዩ ቶርች እንዲደረጉ፤ ማስፈራራት፤ በህይወታቸው መዛት፤ መደብደብ…..ወዘት መሆኑ ነው)
4. በየሳምንቱ የአርብ ስግደትን ተከትሎ የሚደረገውን ተቃውሞ ለማስቀረት በተደጋጋሚ ልዩ ልዩ መግለጫዎች በመጅሊሱ አማካይነት እንዲሰጡ መደረጉን ዶክተሩ ለአለቃው አስረድቷል።
ተቃውሞው የውጭ ሀይሎች እጅ እንዳለበት ለማስመሰልም የተሰራውን ትያትር ሲናገር፤
1 ከመጅሊሱ ጋር በመተባበር ሶስት የውጭ አገር ሰዎች በአንዋር መስጊድ ውስጥ ሙስሊሙን ለአመጽ የሚያነሳሱ ጽሁፎች ሲበትኑ እንደተያዙና ከሀገር እንደተባረሩ የሚያሳይ ዜና መሰራቱንና ያም በደንብ የተሳካ እንደነበር አስረድቷል።
2.መንግስት የአክራሪነት አደጋን ለመመከት እያደረገ ያለውን ወሳኝ ትግል የህዝበ ክርስትያኑን ድጋፍ ለማግኘት በቀጥታም በተዘዋዋሪም የተሰሩ ስራዎች መኖራቸውንም አስረዳ፤
ይህ እንግዲህ እስላምና ክርስቲያኑን ለማጋጨት ጥረት እንዳደረጉና እንዳልያዘላቸው የሚያመለክተው እውነታ ነው።
እዚያ የግምገማ ስብሰባ ላይ በቀጣይ ሊያደርግ የተዘጋጀለትን አኬልዳማ ሲያስረዳ ምን ያህል የጋሸበ አእምሮ እንዳላቸው የሚያሳየው አኬልዳማን ሲያዘጋጁ ያሰቡት ነገር ነበር።
የእንቅስቃሴውን መሪዎች ከህዝቡ ለመነጠል ብሎም የሌላውን ህብረተሰብ ድጋፍ ለማግኘትና ከመንግስት ጎን ለማሰለፍ ያስችላል ተብሎ የታመነበት አንድ ዶኩመንታሪ ፊልም በፖሊስ፤ በደህንነትና በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ትብብር ስራው መጀመሩን አስረድቶ ነበር።ያም ለወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ድጋፍ ያስገኛል የተባለለት ድራማ አኬልዳማ መሆኑ ነው።
አቶ ሙክታር (የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት ሀላፊ) ይህ መጅሊስ ለምን ስልጣን ላይ እንዲቆይ እንደ ተፈለገ ጥያቄ ያቀርባል እዚያው ስብሰባ ላይ፤ አቶ ጌታቸውና (የመረጃና ደህንነት ሀላፊ) ዶክተር ሺፈራው በየተራ መልስ ይሰጡታል። በመጀመሪያ ደረጃ የደህንነት ሀላፊው ሲናገር፤ ከስምንት አመት በፊት ለመንግስት ታማኝ መሆናቸው በደህንነት በኩል ተጣርቶ ተመልምለው መቀመጣቸውን ያስረዳል (ውድ አንባቢያን እግዚአብሄር ያሳያችሁ መጅሊሱን የወያኔ ደህንነት መልምሎ ሲያስቀምጠው፤ ሲኖዶሱን የወያኔ ደህንነትን መልምሎ ሲያስቀምጠው፤ ምርጫ ቦርዱን የወያኔ ደህንነት መልምሎ ሲያስቀምጠው…) ከዚያ በመቀጠል ሰዎቹ ለምን መንግስትን እንደሚያስፈልጉት ዶክተሩ ሲዘረዝር፤
1. የጠለቀ ሐይማኖታዊ እውቀት እና በቂ ትምህርት የሌላቸው በመሆኑ ከሙስሊሙ ጋር በተገናኘ መንግስትና ኢህአድግ የፈለጉትን መመሪያና ፕሮግራሞች ያለምንም ችግር ለማሰራት ስለሚችሉ፤
2. አብዛኛዎቹ የመጅሊሱ አባላት በሙስና የተዘፈቁ መሆናቸውና የሙስና ተግባራቸውን በተመለከተ መንግስት በቂ መረጃ እንዳለው የመጅሊሱ አባላት ስለሚያውቁ ከተጠያቂነት ለመዳንና የመንግስትን ከለላ ለማግኝት ፍጹም ታዛዥ ሆነው በመገኘታቸው፤
3. ሙስሊሙን በተመለከተ መንግስት አልፎ አልፎ ለሚያወጣቸው መመሪያዎች የመጅሊሱ አመራሮች ሙሉ ድጋፍ ማድረጋቸው በዚህም የሙስሊሙ ተቃውሞ ወደ መንግስት መሆኑ ቀርቶ በመጅሊሱ ላይ እንዲያርፍ ለመንግስት ከፍተኛ ሽፋን በመሆናቸው፤
4. የማስፈጸም አቅማቸው ውስን በመሆኑ ከአረቡና ከሙስሊሙ አለም ጋር በሀይማኖታዊውም ሆነ በልማት ዙሪያ ያላቸው ግንኙነትና ትብብር ደካማ መሆኑ ለመንግስት ጠቃሚ ስለሆነ፤
5. ባለፉት ሀያ አመታት የሙስሊሙ የትምህርት ተሳትፎ በከፍተኛ ሁኔታ ከመጨመሩ አንጻር ጠንካራ በውጭም በውስጥም ተቀባይነት ያለው መጅሊስ ቢቋቋም፤ ሀብት በማሰባስብ የሙስሊሙን የትምህርት ሽፋን በከፍተኛ ደረጃ ሊያሳድግ ከቻለ የሙስሊሙንም አጠቃላይ እድገት ሊያፋጥን ስለሚችል ይህም ለመንግስት ጥሩ እናዳልሆነ ተነገረ።
የህውሀት መሪዎች ተራ ቅናት። እነሱ እንጂ የኢትዮጵያ ህዝብ በምንም መልኩ ተምሮ ሰልጥኖ የላቀ ደረጃ ላይ መድረስ የለበትም። እነሱ በመጠኑለት ልክ ኢኮኖሚውም፤ እውቀቱም፤ መብቱም፤ ነጻነቱም ተገድቦ እነሱ የበላይ ህዝብ የበታች ሆኖ ዝንታለም እየገዙ መኖር እንዳለባቸው ያምናሉ።
Meles Zenawi and the Ethiopian Muslims
ልብ ይሏል እዚህ ላይ “ለረጅም ጊዜ ለመንግስት ስጋት ሆነው የቆዩ ጥቂት ሰዎች እንዲወገዱ ተደርጓል”  እንደዋዛ እንደቀላል እቃ የተወገዱት ወንድሞቻችን አርሲ አሳሳ ላይ ሱገደሉ፤ ወያኔ አስቦ ተዘጋጅቶ በዜጎች ላይ እንዴት ወንጀል የመፈጸም ልምድ እንዳለው ሲያረጋግጥ፤  ወንጀላቸውን ህዝቡ እንዳይረዳ ያሰራጩት ውሸት ሙስሊማኑ ሁከቱን እንዳስነሱና ገጀራም ሳይቀር ይዘው እንደነበረ ነው።  በአዲስ አባባም ሆነ በመላው የሀገሪቱ ሙስሊማን ተቃውሞ ላይ አንድ ግርግር የሚፈጠርበት ሁኔታ ከተከሰተ ብዙ የሚገደሉ ዜጎች ስም ዝርዝር ተይዟል ማለት ነው። ሙስሊም ወንድሞቻችን የሚያካሂዱት ፍጹም ጥበብ ብስለትና ዘመናዊ አስተሳስብ የሞላበት ተቃውሞ ይህንን በር መቼም መቼም አይከፍትላቸውም።  ልክ እንደሙስሊሙ ህዝብ መጅሊስ፤ በደህንነት ተመልምለው የተሾሙበት ሲኖዶስና ጳጳስ ስር የሚተራመሰው ህዝበ ኦርቶዶክስ ዛሬ የተጋረደው አይኑ እስኪገለጥ ምን ያህል ጊዜ እንደሚወስድ ባይታወቅም፤ መቼም ይሁን መቼ የሀይማኖት ነጻነቱን ለማስከበር ሙስሊም ወንድሞቹን   በአርአያነት ተከትሎ መነሳቱ ስለማይቀር፤ እስከዚያው ድረስ ሙስሊማን ወንድሞቻችን የሚያደርጉትን እያየ እለት በእለት እንዲማር መልክት ላስተላልፍ እወዳለሁ።
ኢትዮጵያ ለዘለአለም ትኑር!
ሞት ለወያኔ ስርአት!

Apr 15, 2013

An unknown number of people have been injured after two explosions at the finish line of the Boston Marathon, causing panic and confusion at one of the biggest sporting events in the US.


Bloodied victims were initially rushed to a medical tent set up to care for fatigued runners, with some then taken to hospital.
Emergency services descended on the scene, which was quickly locked down.
The cause of the explosions has yet to be confirmed.
"There are a lot of people down," said one runner quoted by AP news agency.
The incident reportedly came about three hours after the winners crossed the line.
The Associated Press news agency said there was a loud explosion on the north side of Boylston Street, just before the bridge that marks the finish line. Another loud explosion could be heard a few seconds later, and smoke could be seen rising from the scene of the blasts.
TV helicopter footage showed blood staining the pavement in the shopping and tourist area known as Back Bay.
Mike Mitchell of Vancouver, Canada, a runner who had finished the race, said he was looking back at the finish line when he saw a "massive explosion."
Smoke rose 50ft (15m) in the air, he told Reuters news agency, and people began running away and screaming after hearing the noise. "Everybody freaked out," he said.
Stragglers heading for the finish line were rerouted away from the smoking site of the blasts as the scene was locked down.
The annual Boston Marathon attracting a large field of runners and tens of thousands of spectators.


Liberating a “Prison Nation” – Alemayehu G. Mariam


by Alemayehu G. Mariam

Ethiopia today is a “prison of nations and nationalities with the Oromo being one of the prisoners”, proclaimed theEthiopia today is a “prison of nations and nationalities recently issued Declaration of the Congress of the Oromo Democratic Front (ODF). This open-air prison is administered through a system of “bogus federalism” in which “communities exercise neither self-rule nor shared-rule but have been enduring the TPLF/EPRDF’s tyrannical rule for more than two decades.” The jail keepers or the “ruling party directly and centrally micro-manage all communities by pre-selecting its surrogates that the people are then coerced to ‘elect’ at elections that are neither free nor fair”. Ethiopians can escape from “prison nation” and get on the “path to democracy, stability, peace, justice, and sustainable development” when they are able to establish a democratic process in which “all communities elect their representatives in fair and free elections.”
The ODF is a “new movement” launched by “pioneers of the Oromo nationalist struggle” who “have mapped out a new path that embraces the struggle of all oppressed Ethiopians for social justice and democracy.” Central to the collective struggle to bust the walls and crash the gates of  “prison nation” Ethiopia is a commitment to constitutional democracy based on principles of “shared and separate political institutions as the more promising and enduring uniting factor” and robust protections for civil liberties and civil rights. Shared governance and the rule of law provide the glue “that will bind the diverse nations into a united political community” and return to the people their government which has been privatized and corporatized by the ruling regime “to advance and serve their partisan and sectarian interests.”
The Declaration foresees genuine federalism as the basis for freedom, justice and equality in Ethiopia. It argues that the ruling Tigriyan Peoples Liberation Front (TPLF) hijacked the federalism, which was originally birthed by the “mounting pressures of the struggles for self-determination by the Oromo and other oppressed nations”,  and subsequently corrupted it into a political scheme that serves the “present ruling elite’s aspiration of emerging and permanently remaining as a new dominant group by simply stepping into the shoes of those that it replaced.” The ODF “aspire[s] to build on the positive aspects of Ethiopia’s current federal set-up” by “remov[ing] the procedural and substantive shortcomings that stand in the way of democracy and federalism.”
The Declaration finds traditional notions of unity inadequate. “Invoking a common history, culture or language has not guaranteed unity. We similarly reject the present ruling party’s presumption that it serves as the sole embodiment and defender of the so-called ‘revolutionary democratic unity.’” It also rejects “the ruling party’s illusory expectation that the promotion of economic development would serve as an alternative source of unity in the absence of democratic participation.” The Declaration incorporates principles of constitutional accountability, separation of powers and check balances and enumerates “bundles” of participatory, social  and cultural rights secured in international human rights conventions. It proposes “overhauling” the civil service system and restructuring of the military and intelligence institutions to serve the society instead of functioning as the  private protective services of the ruling party and elites. The Declaration broadly commits to economic and social justice and condemns the mistreatment and “eviction from ancestral lands of indigenous populations, and environmental degradation.”
Significance of the Declaration
The world is constantly changing and we must change with it. Henry David Thoreau correctly observed, “Things do not change; we change.” We change by discarding old and tired ideas and by embracing new and energetic ones. The old ideas which demonize other ethnic groups as mortal enemies are no longer tenable and are simply counterproductive. In a poor country like Ethiopia, the vast majority of the people of all ethnic groups get the shaft while the political and economic elites create ethnic tensions and conflict to cling to power and line their pockets. We change by casting away self-deception and facing the truth. The truth is that “united we stand, divided we fall”. When the Declaration of Independence was signed in 1776, Benjamin Franklin said, “We must all hang together, or assuredly we shall all hang separately.”  For the past 21 years, we have been falling like a pack of dominoes. They have been hanging us separately on the hooks of “ethnic federalism”.
We must be prepared to change our minds as objective conditions change. As George Bernard Shaw said, “Those who cannot change their minds cannot change anything.” We must change our ideas, beliefs, attitudes and perspectives to keep up with the times. The alternative is becoming irrelevant. No organization can achieve unanimity in making change because change makes some in the organization uncomfortable, uneasy and uncertain. However, change is necessary and unavoidable. In line with George Ayittey’s metaphor, we can change and remain viable and relevant like the Cheetahs or suffer the fate of the hopeless Hippos.
It is refreshing and inspiring to see a transformative and forward-looking declaration forged by some of the important founding members and leaders of the Oromo Liberation Front (OLF) emphatically affirming the common destiny of all Ethiopians and underscoring the urgency for consolidating a common cause in waging a struggle for freedom, democracy and human rights in Ethiopia. These leaders show great courage and conviction of conscience in changing their minds with the changing political realities. The reality today is that the “economic and security interests of the Oromo people are intertwined with that of other peoples in Ethiopia. In addition, their geographic location, demography, democratic heritage and bond forged with all peoples over the years make it incumbent upon the Oromo to play a uniting and democratizing role.” It must have taken a staggering amount of effort to overcome internal discord and issue such a bold and positively affirmative Declaration signaling a fundamental change in position. These leaders deserve commendation for an extraordinary achievement.
I believe the Declaration is immensely important not only for the principles it upholds and articulates but most importantly for the fact that it represents a genuine paradigmatic shift in political strategy and tactics by the founders of the OLF. The Declaration signals a tectonic shift in long held views, ideology and political strategy.   It represents a profound change in the perception and understanding of politics, change and society not only in Ethiopia but also in the continent and globally. By emphasizing inclusiveness and common struggle, the Declaration rejects the destructive politics of ethnicity and identity (the bane of Africa)  for politics based on issues of social, political and economic justice. By embracing a common struggle for freedom, democracy and human rights, the Declaration rejects ethnocentrism (the arrogant philosophy of narrow-minded African dictators) and fully accepts federalism as a basis for political power and shared governance.
What are we to make of the Declaration? Is it merely an aspirational statement, an invitation to dialogue, a call to action or all of the above? It appears the Declaration is not merely a statement of principles but also an invitation to dialogue and a call to action. It affirms the universal truth that “injustice anywhere is a threat to justice everywhere” and acknowledges that “struggling for justice for oneself alone without advocating justice for all could ultimately prove futile”.  It urges Oromo groups to stop “trivial political wrangling” and “join hands with us in strengthening our camp to intensify our legitimate struggle and put an end to sufferings of our people.” It counsels the “ruling regime to reconsider its ultimately counterproductive policy of aspiring to indefinitely stay in power by fanning inter communal and interreligious suspicion and tension.” It proposes a “country-wide movement sharing” a common “vision, principles and policies” to “propel Ethiopia forward and ending the current political paralysis.” It pleads with the “international community to stand with us in implementing our vision and proposal of transforming the Ethiopian state to bring peace and sustainable stability in Ethiopia and Horn of Africa.”
Dialoguing over “Federalism” or the futility of putting lipstick on “bogus federalism”
It is the privilege of the human rights advocate and defender to speak his/her mind on all matters of human rights. I should like to exercise that privilege by raising an important issue in the Declaration and respectfully taking exception to it. The Declaration states:
We aspire to build on the positive aspects of Ethiopia’s current federal set-up. However, to make the simultaneous exercise of self-rule and shared-rule possible it is necessary to remove the procedural and substantive shortcomings that stand in the way of democracy and federalism… [which] can be  accomplished by [allowing] subject nations, in due course, freely elect delegates to their respective state and central constitutional assemblies. When this process is completed, the present “holding together” type of bogus federalism will be transformed into a genuine ‘coming together’ variety.
I consider myself a hardcore federalist who believes in a clear division of power between a national and sub-national (local, state) governments. In fact, I consider the “Federalist Papers” written by Alexander Hamilton, James Madison, and John Jay promoting the ratification of the United States Constitution as unsurpassed works of political genius on the theory and practice of federalism. Having said that, I do not believe there is an alchemy that can  transmute “bogus federalism” into “genuine federalism”. Just as there is no such thing as being a “little bit pregnant”, there is also no such thing as building upon “bogus federalism”. Either it is genuine federalism or it is bogus federalism.
As I argued in my May 2010 commentary “Putting Lipstick on a Pig, Ethiopian Style”, discussing the elections, “You can put lipstick on a pig but it’s still a pig. You can jazz up a bogus election in a one-man, one-party dictatorship with a ‘Code of Conduct’, but to all the world it is still a bogus election under a one-man, one-party dictatorship… They want us to believe that a pig with lipstick is actually a swan floating on a placid lake, or a butterfly fluttering in the rose garden or even a lamb frolicking in the meadows. They think lipstick will make everything look pretty.” You can put lipstick on “ethnic federalism” and call it “federalism”, but it is still bogus federalism.
As I have often argued, the late Meles Zenawi, the chief architect of  “ethnic federalism” in Ethiopia was driven by a “vision of ethnic division. His warped idea of ‘ethnic federalism’ is merely a kinder and gentler reincarnation of Apartheid in Ethiopia. For nearly two decades, Meles toiled ceaselessly to shred the very fabric of Ethiopian society, and sculpt a landscape balkanized into tribal, ethnic, linguistic and regional enclaves.” He crafted a constitution based entirely on ethnicity and tribal affiliation as the basis for political organization. He wrote in Article 46 (2) of the Constitution: “States shall be structured on the basis of settlement patterns, language, identity and consent of the people.” In other words, “states”, (and the people who live in them) shall be corralled like cattle in tribal homelands in much the same way as the 10 Bantustans (black homelands) of Apartheid South Africa.  Ethiopia’s tribal homelands are officially called “kilils” (enclaves or distinct enclosed and effectively isolated geographic areas within a seemingly integrated national territory). Like the Bantustans, Ethiopia’s 9 killilistans ultimately aim to create homogeneous and autonomous ethnic states in Ethiopia, effectively scrubbing out any meaningful notion of Ethiopian national citizenship. You can put lipstick on bantustans and call them “ethnic federalism” but at the end of the day a Killilistan with lipstick is a Bantustan without lipstick.
Before committing to “build up on the positive aspects of Ethiopia’s current federal set-up”, I urge the ODF and all others interested in institutionalizing genuine federalism in Ethiopia to carefully study and consider the long line of Apartheid laws creating and maintaining bantustans in South Africa. I commend a couple of illustrative examples of such laws to those interested. The Bantu Authorities Act, 1951(“Black Authorities Act, 1951”)  created the legal basis for the deportation of blacks into designated homeland reserve areas and established tribal, regional and territorial authorities. This Act was subsequently augmented by the Bantu Homelands Citizenship Act, 1970 (“Black States Citizenship Act & National States Citizenship Act, 1970) which sought to change the legal status of the inhabitants of the bantustans by effectively denaturalizing them from enjoying  citizenship rights as South Africans. These laws imposed draconian restrictions on the freedom of movement of black South Africans.  These laws further sought to ensure that white South Africans would represent the majority of the de jure population of South Africa with the right to vote and monopolize control of the state machinery. The Group Areas Act of 1950 (as re-enacted in the Group Areas Act of 1966), divided South Africa into separate areas for whites and blacks and gave the government the power to forcibly remove people from areas not designated for their particular tribal and racial group. Under this Act, anyone living in the “wrong” area was deported to his/her tribal group homeland. The law also denied Africans the right to own land anywhere in South Africa and stripped them of all political rights. The lives of over 3.5 million people were destroyed by this law as they were forcibly deported and corralled like cattle in their tribal group bantustans.
Recently, Prof. Yacob Hailemariam, a prominent Ethiopian opposition leader and a former senior Prosecutor for the International Criminal Tribunal for Rwanda commented that the forceful eviction of members of the Amhara ethnic group  from Benishangul-Gumuz (one of the nine kililistans) was a de facto ethnic cleansing. “The forceful deportation of people because they speak a certain language could destabilize a region, and if reported with tangible evidence, the UN Security Council could order the International Criminal Court to begin to examine the crimes.”  A year ago to the month Meles Zenawi justified the forced expulsion of tens of thousands of Amharas from Southern Ethiopia stating, “… By coincidence of history, over the past ten years numerous people — some 30,000 sefaris (squatters) from North Gojam – have settled in Benji Maji (BM) zone [in Southern Ethiopia]. In Gura Ferda, there are some 24,000 sefaris.” Meles approved the de facto ethnic cleansing of Amharas from the “wrong” areas and repatriation back to their kililistan Amhara homelands. Through “villagization” programs, indigenous populations have been forced of their  ancestral lands  in Gambella, Benishangul and the Oromo River Valley and their land auctioned off to voracious  multinational agribusinesses.  The undeniable fact of the matter is that over the past two decades the Meles regime has implemented a kinder and gentler version of Bantustanism in Ethiopia.
The perils and untenability of Meles’ “bogus federalism” have been documented in the International Crises Group’s report “Ethiopia: Ethnic Federalism and Its Discontents”. That report points out the glaring deficiencies and problems engendered by “ethnic federalism” in  “redefine[ing]  citizenship, politics and identity on ethnic grounds.” The study argues that “ethnic federalism” has resulted in “an asymmetrical federation that combines populous regional states like Oromiya and Amhara in the central highlands with sparsely populated and underdeveloped ones like Gambella and Somali.” Moreover, “ethnic federalism” has created “weak regional states”, “empowered some groups” and failed to resolve the “national question”. Aggravating the underlying situation has been the Meles dictatorship’s failure to promote “dialogue and reconciliation” among groups in Ethiopian society, further fueling “growing discontent with the EPRDF’s ethnically defined state and rigid grip on power and fears of continued inter-ethnic conflict.”
“Ethnic federalism” is indefensible in theory or practice. While intrinsically nonsensical as public policy, “ethnic federalism” in the hands of the Meles regime has become a dangerous weapon of divide and rule, divide and control and divide and destroy. Those in power entertain themselves watching the pitiful drama of kililistans compete and fight with each other for crumbs and preoccupying  themselves with historical grievances. The ICG report makes it clear that in the long term “ethnic federalism” could trigger an implosion and disintegration of the Ethiopian nation.
Meles used to boast that his “ethnic federalism” policy had saved the “country [which] was on the brink of total disintegration.” He argued that “Every analyst worth his salt was suggesting that Ethiopia will go the way of Yugoslavia or the Soviet Union. What we have now is a going-concern.”
The truth of the matter is that ethnic balkanization, fragmentation, segregation and polarization are the tools of trade used by the Meles regime to cling to power while lining their pockets. In a genuine federalism, the national government is the creature of the subnational governments. In Ethiopia, the “kilil” (regional) “governments” are creatures and handmaidens of the national “government”. In a genuine federalism, the national government is entrusted with limited and enumerated powers for the purpose effectuating the common purposes of the  subnational “governments”. In Ethiopia, the powers of the national “government” are vast and unlimited;  and there are no barriers to its usurpatory powers which it exercises at will. There are no safeguards against encroachment on the rights and liberties of the people by the national or subnational “governments”. Simply stated, “ethnic federalism” as practiced in Ethiopia today is not only a recipe for tyranny by the  national “government” but also the creed for secessionists in the name of self-determination. “Ethnic federalism” is an idea whose time has passed and should be consigned to the dustbin of history along with its author.  “Well, back to the old drawing board!”
The Curse of  Meles                                                        
According to those in the know, the late Meles Zenawi used to say “Diaspora Ethiopians can start things but never manage to finish them.” Regardless of the veracity of the attribution, there is a ring of truth to the proposition. Since 2005, we have read lofty declarations and heard  announcements on the establishment of political and advocacy groups and organizations. We have welcomed them with fanfare but they have come and gone like the seasons.
I do not believe those who drafted the Declaration of the Congress of the Oromo Democratic Front will be visited by the Curse of Meles. The Declaration seems to be the product of an enormous amount of organizational soul-searching, discussion, debate, introspection and contemplation. The ODF has come up with an honest, practical, bold and hopeful declaration. I have some questions as do others; but the fact that questions are being raised is proof that the Declaration has considerable appeal, credibility and traction. I ask questions to engage in dialogue and discussion, not to undermine or cause doubt about the worth or value of the Declaration. To be sure, I raise questions about the Declaration in the spirit of Dr. Martin Luther King’s counsel: “Life’s most persistent and urgent question is, ‘What are you doing for others?’” My questions originate from the question: “What does the Declaration do for all of our people?  With sustained effort and the good will and cooperation of all stakeholders, there is no reason why new alliances cannot be created and old ones reinvigorated to move forward the struggle for freedom, democracy and human rights in Ethiopia. I am inspired by the Declaration’s commitment to wage a united struggle: “We will exert all efforts in order to pull together as many advocates and promoters of the interests of diverse social sectors as possible in order to popularize and refine the principles and processes that would transform Ethiopia into a genuinely democratic multinational federation.”
I understand “to pull together” means to stop pushing, shoving,  ripping, picking and tearing each other apart. That is why I have an unshakeable faith in the proposition that “Ethiopians united — pulling together — can never be defeated by the bloody hands of tyrants!”

Total Pageviews

Translate