Pages

Dec 7, 2012

ዘረኝነት ማንን ጠቀመ ከያሬድ ኤሊያስ

የህይወት ታሪክ
መለስ ዜናዊ
አቶ መለስ በታሪክ የመጀመሪያው በምስራቅ አፍሪካ የዘረኛ አፓርታይድ አገዛዝ አቀንቃኝ የነበሩ ከቀድሞውን ጀምሮ በግርግር በወረሱት ህወአት ተብዪ ሽቃጭ እና ረቃጭ ድርጅት ያለምንም ጦር ሜዳ ጀብዱ ወይንም ችሎታ ፊደል በመቊጠር ብቻ ሊቀመንበር እንደሆኑ እናውቅ ነበር።
1፦ ኤርትራን ከተቀረው ኢትዮጵያ ግዛት እንድትገነጠል አስተምረው ያለፉ።
2፦ ያለምንም ማመንታት የኢትዮጵያን ህዝብ አስንቆ ብሎም አማራ የተባለውን ብሄር እንደነሱ አጠራር (አድጊ)መጥፋት አለበት ብለው አስተምረው ያለፉ።
3፦የ97ቱን የኢትዮጵያ ቊጣን በሰው ውስጥ መቼም ሊበርድ የማይችል እሳትን አቀጣጥለው እሳቸው ወደማየቀረው ህየወት የሄዱ።
4፦የጋምቤላ አኙዋክ ህዘብ በግፍ ያስጨረሱ እረ ስንቱ ብቻ።

No comments:

Post a Comment

Total Pageviews

Translate