Pages

Dec 23, 2012

“የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ! የኢሮብ ሕዝብ የድረሱልኝ ጥሪውን እያስተጋባልህ ይገኛል” – የኢሮብ መብት ተሟጓች ማህበር


የኢሮብ ሕዝብ መብት ተማጓች ማህበር ለዘ- ሐበሻ ድረ ገጽ በላከው መግለጫ “ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉት አናሳ ብሔረ- ሰቦች እያስተጋባልህ ይገኛል። ስለሆነም ለዚህ ወገንህና ውድ ልጆችህ ክቡር ህይወታቸውን ለገበሩለት ሉዓላዊ መሬትህ ዘብ
እንድትቆም፣ ካላንተ ሁለገብ ተሳትፎ የሚደረገ ማንኛውም የዳር ድንብር ማካለል ሆነ ድርድር ተቀባይነት እንደሌለው
በሚቻለው መንገድ ሁሉ መንግሥትን እንድታስታውቅና እንድታስጠነቅቅ ጥርያችንን እናቀርባለን።” አለ።Read full story in PDF (ሙሉውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ)አንዱ የሆነው የኢሮብ ብሄረሰብ ወገንህ ለሁለት ተከፍሎ ህልውናው አደጋ ላይ የወደቀበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ የድረሱልኝ ጥሪውን

No comments:

Post a Comment

Total Pageviews

Translate